ኢዮብ 31:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 መንገዴን አያይምን? እርምጃዬንስ ሁሉ አይቈጥርምን?” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እርሱ መንገዴን አያይምን? ርምጃዬንስ ሁሉ አይቈጥርምን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እግዚአብሔር የማደርገውን ሁሉ አያይምን? እርምጃዎቼንስ አይቈጣጠርምን? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እርሱ መንገዴን የሚያይ አይደለምን? እርምጃዬንስ ሁሉ የሚቈጥር አይደለምን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 መንገዴን አያይምን? እርምጃዬንስ ሁሉ አይቈጥርምን? ምዕራፉን ተመልከት |