ኢዮብ 22:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 በጎ ያልሆነውን ሰው እንኳ፣ ከአንተ እጅ ንጽሕና የተነሣ ያድነዋል።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አንተም ቅን ልብ ያለህ ብትሆን እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፤ እጆችህም ከበደል ሥራ የነጹ ቢሆኑ እግዚአብሔር ይታደግሃል።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ንጹሕን ሰው ያድነዋል፤ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ። ምዕራፉን ተመልከት |