ኢዮብ 22:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ከአፉም ትምህርቱን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ምክርን ከአፉ ተቀበል፤ ቃሉንም በልብህ አኑር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 እግዚአብሔር የሚሰጥህን ትምህርት ተቀበል፤ ቃሉንም በልብህ አኑር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ከአፉም ሕጉን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 ከአፉም ሕጉን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥ ምዕራፉን ተመልከት |