ኢዮብ 18:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ያፈልሱታል፥ ከዓለምም ያሳድዱታል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ይጣላል፤ ከዓለምም ይወገዳል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ይባረራል፤ ከሕያዋን ምድርም ይወገዳል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ከብርሃን ወደ ጨለማ አርቀው ያፈልሱታል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ያፈልሱታል፥ ከዓለምም ያሳድዱታል። ምዕራፉን ተመልከት |