Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ኢዮብ 13:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ይኸውም የቅጣት ክንድህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ አስፈሪ በሆነው ግርማህ አታስደንግጠኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 እጅ​ህን ከእኔ አርቅ፤ ግር​ማ​ህም አታ​ስ​ደ​ን​ግ​ጠኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ኢዮብ 13:21
9 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የሕይወቴ ቀኖች ጥቂት አይደሉምን?


ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?


ነገር ግን ሁለት ነገሮችን አድርግልኝና፥ የዚያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፥


እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”


በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥


ሥጋዬ አንተን ከመፍራት የተነሣ ደነገጠ፥ ከፍርድህ የተነሣ ፈርቻለሁ።


አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።


ነገር ግን እጄን መለስሁ፥ በፊታቸውም ባወጣኋቸው በአሕዛብ ፊት ስሜ እንዳይረክስ ብዬ ስለ ስሜ ሠራሁ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች