ኢዮብ 13:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ይኸውም የቅጣት ክንድህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ አስፈሪ በሆነው ግርማህ አታስደንግጠኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፤ ግርማህም አታስደንግጠኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ። ምዕራፉን ተመልከት |