ኢሳይያስ 46:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 እናንተ ከጽድቅ የራቃችሁ እልከኞች፥ ስሙኝ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 እናንተ ልበ ደንዳኖች፣ ከጽድቅም የራቃችሁ ስሙኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “እናንተ ከእውነት የራቃችሁ እልኸኞች አድምጡኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 እናንተ ከጽድቅ የራቃችሁ ልበ ጥፉዎች፥ ስሙኝ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 እናንተ ከጽድቅ የራቃችሁ እልከኞች፥ ስሙኝ፥ ምዕራፉን ተመልከት |