Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ዕዝራ 2:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 የኢሜር ልጆች፥ አንድ ሺህ አምሳ ሁለት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 የኢሜር ዘሮች 1,052

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 የኢ​ሜር ልጆች ሺህ አምሳ ሁለት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 የኢሜር ልጆች፥ ሺህ አምሳ ሁለት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዕዝራ 2:37
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ዐሥራ አምስተኛው ለቢልጋ፥ ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፥


የመልክያ ልጅ የጳስኮር ልጅ የይሮሐም ልጅ ዓዳያ ነበር፤ የኢሜር ልጅ የምሺላሚት ልጅ የሜሱላም ልጅ የየሕዜራ ልጅ የዓዲኤል ልጅ መዕሣይ ነበር፤


ከኢሜርም ልጆች፥ ሐናኒና ዝባድያ፤


የኢሜር ልጆች፥ አንድ ሺህ አምሳ ሁለት።


በጌታም ቤት የተሾመው አለቃ፥ የኢሜር ልጅ ካህኑ ጳስኮር ኤርምያስ በዚህ ነገር ትንቢት ሲናገር ሰማ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች