ዘፀአት 28:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 “የኤፉዱን መደረቢያ ሙሉ ሰማያዊ አድርገው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 “የኤፉዱ ቀሚስ ሙሉ በሙሉ ከሰማያዊ ጨርቅ ይሁን፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 “በኤፉዱ መደረቢያ ቀሚስ ሙሉ በሙሉ ከሰማያዊ በፍታ የተሠራ ይሁን፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 “ቀሚሱንም ሁሉ ሰማያዊ አድርገው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 የኤፉዱንም ቀሚስ ሁሉ ሰማያዊ አድርገው። ምዕራፉን ተመልከት |