ዘፀአት 21:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይሙት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ይገደል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ በሞት ይቀጣ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚማታ ይገደል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይገደል። ምዕራፉን ተመልከት |