ዘፀአት 21:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 “ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ ፈጽሞ ይሙት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “ሰውን ደብድቦ የገደለ ሞት ይገባዋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “ሰውን ደብድቦ የሚገድል ሁሉ በሞት ይቀጣ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “ሰው ሰውን ቢመታ፥ ቢሞትም፥ የመታው ፈጽሞ ይገደል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ሰው ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ እርሱ ፈጽሞ ይገደል። ምዕራፉን ተመልከት |