ዘፀአት 12:47 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ያድርጉት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም47 የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ በዓሉን ማክበር ይኖርበታል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 መላው የእስራኤል ማኅበረሰብ ይህን በዓል ያክብረው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 የእስራኤልም ማኅበር ሁሉ ያድርጉት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ያድርጉት። ምዕራፉን ተመልከት |