ሐዋርያት ሥራ 20:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 የማንንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 እኔ የማንንም ብር፥ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ወርቅም ቢሆን፥ ብርም ቢሆን፥ ልብስም ቢሆን ከእናንተ ከአንዱ ስንኳ አልተመኘሁም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤ ምዕራፉን ተመልከት |