2 ዜና መዋዕል 4:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ኩሬውንም በቤቱ ቀኝ በደቡብ ምሥራቅ በኩል አኖረው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ገንዳውንም ከቤተ መቅደሱ በስተ ደቡብ ምሥራቅ ባለው ማእዘን በቀኝ በኩል አኖረው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ትልቁ ገንዳ የቆመው በቤተ መቅደሱ ደቡባዊ ምሥራቅ ማእዘን አጠገብ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ኵሬውንም በቤተ መቅደሱ መዓዝን በስተቀኝ በኩል በምሥራቅ አቅጣጫ አኖረው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ኵሬውንም በቤቱ ቀኝ በአዜብ በኩል አኖረው። ምዕራፉን ተመልከት |