ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:60 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)60 ባቂደስ ብዙ ወታደሮች ይዞ ከእነርሱ ጋር ሄደ፤ ዮናታንንና ጓደኞቹን እንዲይዙ በይሁዳ አገር ለሚገኙ የጦር ጓደኞቹ ሁሌ በሥውር ይጽፍላቸው ነበር። ግን ሐሳባቸው ከሸፈባቸውና ያሰቡት አልሆነላቸውም። ምዕራፉን ተመልከት |