ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:54 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)54 በመቶ ሐምሳ ሦስት ዓመተ ዓለም፤ በሁለተኛው ወር አልቂሞስ የቤተ መቅደሱን የውስጥ ግንብ እንዲያፈርስ አዘዘ፤ ዕቅዱም የነቢያትን ሥራ ለማፍረስ ነበር። የማፍረሱንም ሥራ አስጀመረ። ምዕራፉን ተመልከት |