ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 “ወንድምህ ይሁዳ ከሞተ ጀምሮ እንደ እርሱ ያለ በጠላቶቻችን ላይ በባቂደስና የሕዝባችን ጠላቶች በሆኑት ሰዎች ላይ የሚነሣ ሰው አልተገኘም። ምዕራፉን ተመልከት |