ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:74 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)74 ዮናታን የአጶሎንዮስን ቃል በሰማ ጊዜ መንፈሱ ተቆጣ፤ ተነሣሳም፤ ዐሥር ሺህ ሰዎች መረጠና ከኢየሩሳሌም ወጥቶ ሄደ፤ ወንድሙ ስምንም እርሱን ለማገዝ ተከትሎት ሄደ። ምዕራፉን ተመልከት |