1 ዜና መዋዕል 1:54 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)54 መግዲኤል አለቃ፥ ዒራም አለቃ፤ እነዚህ የኤዶምያስ አለቆች ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም54 መግዲኤል እና ዒራም። እነዚህ የኤዶም ዘሮች የነገድ አለቆች ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም54 መግዲኤልና ዒራም ተብለው ይጠሩ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)54 መግዴኤል አለቃ፥ ዛፎአል አለቃ፤ እነዚህ የኤዶምያስ አለቆች ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)54 አለቃ መግዲኤል፥ አለቃ ዒራም፤ እነዚህ የኤዶምያስ አለቆች ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከት |