የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሚስቱ አድ​ና​ንም አላት፥ “ደኅና እንደ ሆነ ታየው ዘንድ አን​ዲት ልጅ ላኪ፤ ሞቶም እንደ ሆነ ማንም ሳያ​ውቅ እን​ቀ​ብ​ረ​ዋ​ለን።”

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንዲህም አላት፦ “ጦብያ በሕይወት እንዳለ ለማየት ከአገልጋዮቹ አንዲቱን ወደ መኝታ ቤቱ ላኪ፤ ሞቶ ከሆነ ማንም ሰው ሳያውቅ እንድንቀብረው።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች