የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 4:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ብዙ ገን​ዘ​ብም ነበ​ረው፤ ወን​ዶች ባሮ​ችና ሴቶች ባሮች፥ ግመ​ሎ​ችና አህ​ዮ​ችም ነበ​ሩት፤ ጥሩር የሚ​ለ​ብሱ አም​ስት መቶ ፈረ​ሶ​ችም ነበ​ሩት፤ ኢሎ​ፍ​ላ​ው​ያ​ን​ንና አማ​ሌ​ቃ​ው​ያ​ንን፥ ሶር​ያ​ው​ያ​ን​ንም ፈጽሞ ድል ይነ​ሣ​ቸው ነበር፤ ቀድሞ ጣዖት ሲያ​መ​ልክ ግን ድል ሲነ​ሡት ኖረ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 4:26
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች