የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:56 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚህ በኋላ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በደ​ረሱ በሁ​ለ​ተ​ኛው ዓመት በሁ​ለ​ተ​ኛው ወር የሰ​ላ​ት​ያል ልጅ ዘሩ​ባ​ቤል፥ የኢ​ዮ​ሴ​ዴቅ ልጅ ኢያሱ፥ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ካህ​ና​ቱና፥ ሌዋ​ው​ያ​ኑም፥ ከም​ርኮ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም የተ​መ​ለ​ሱ​ትም ሁሉ ቤተ መቅ​ደ​ስን ይሠሩ ዘንድ ጀመሩ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:56
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች