የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 45:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታ ይህን ባየ ጊዜ አዘነ፥ በቁጣው ቀሰፋቸው። በእነርሱ ላይ ተአምራቱን ሠራ በእሳትም ነበልባል ፈጃቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አያ​ቸው፤ ደስም አላ​ሰ​ኙ​ትም፤ ተቈ​ጥ​ቶም አጠ​ፋ​ቸው፤ በእ​ነ​ር​ሱም ላይ ድንቅ ተአ​ም​ራ​ትን አደ​ረገ፤ በእ​ሳ​ትም አጠ​ፋ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 45:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች