የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 44:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እግዚአብሔርም በዘሩ አማካኝነት ሕዝቦችን ሊባርክ፥ እንደ ምድር ትቢያ ሊያበዛው፥ ዘሮቹን እንደ ከዋክብት ከፍ ከፍ ሊያደርግ፥ ምድርን ሊሰጣቸው፥ ከአንዱ ባሕር ወደ ሌላው፥ ከወንዙም እስከ ምድር ዳርቻዎች ሊያወርሳቸው ማለለት።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስለ​ዚ​ህም አሕ​ዛብ በዘሩ ይባ​ረኩ ዘንድ፥ እንደ ባሕር አሸ​ዋም ያበ​ዛ​ቸው ዘንድ፥ ዘሩም እንደ ሰማይ ከዋ​ክ​ብት ይበዙ ዘንድ፥ ከባ​ሕር እስከ ባሕ​ርም ድረስ ያወ​ር​ሳ​ቸው ዘንድ፥ ከወ​ን​ዞ​ችም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ያወ​ር​ሳ​ቸው ዘንድ ቃል ኪዳ​ንን አጸ​ና​ለት፥

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 44:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች