የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 39:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ንጋት ላይ በንጹሕ ልቡ ወደ ፈጣሪው ወደ እግዚአብሔር ፊቱን ይመልሳል፤ በልዑል እግዚአብሔር ፊት ልመናውን ያቀርባል፥ አፉንም የሚያሟሸው በጸሎት ነው፥ ስለ ኃጢአቱም ይቅርታን ይለምናል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰዎ​ችን በበ​ጎም፥ በክ​ፉም ትፈ​ት​ና​ቸ​ዋ​ለ​ችና፥ ወደ ፈጣ​ሪው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሄድ ዘንድ፥ በል​ዑ​ልም ፊት ይጸ​ልይ ዘንድ ልቡን ይመ​ል​ሳል፤ አፉ​ንም ይከ​ፍ​ታል፤ ይለ​ም​ና​ልም፤ ስለ ኀጢ​አ​ቱም ይና​ዘ​ዛል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 39:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች