የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መዝሙር 128:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነሆ፥ ጌታን የሚፈራ ሰው እንዲህ ይባረካል።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነሆ፤ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው፣ እንዲህ ይባረካል።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔርን የሚፈራ እንደዚህ የተባረከ ይሆናል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጻድቅ ነው፤ የኃ​ጥ​ኣ​ንን አን​ገ​ታ​ቸ​ውን ቈረጠ።

ምዕራፉን ተመልከት



መዝሙር 128:4
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ጌታን የሚፈሩትን፥ ትንንሾችንና ትልልቆችን ይባርካል።


የጌታ እግዚአብሔርን ቃል ብትታዘዝ፥ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይደርሱሃል፤ አይለዩህምም።