መንገድህን ከእርሷ አርቅ፥ ወደ ቤትዋም ደጅ አትቅረብ፥
መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤
እንደዚህች ካለችው ሴት ራቅ፤ ወደ ቤትዋ ደጃፍ እንኳ አትቅረብ።
መንገድህን ከእርስዋ አርቅ፥ ወደ ቤቷም ደጅ አትቅረብ፥
በክፉዎች መንገድ አትግባ፥ በመጥፎ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ።
ከእርሷ ራቅ፥ አትሂድባትም፥ ራቅ በል ተዋትም።
ክብርህን ለሌላ እንዳትሰጥ፥ ዕድሜህንም ለጨካኝ፥
ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።
በአደባባይ ሲሄድ በቤትዋም አቅራቢያ ሲያልፍ፥ የቤትዋን መንገድ ይዞ ወደ እርሷ አቀና፥
በቤትዋ ደጅ በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ በወንበር ላይ ትቀመጣለች፥
ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።’
ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፤ ይልቁን ግለጡት፤