ከሐጼሮትም ተጉዘው በሪትማ ሰፈሩ።
ከሐጼሮት ተነሥተው በሪትማ ሰፈሩ።
ከሐጼሮት ተነሥተው በመጓዝ በሪትማ ሰፈሩ።
ከአቤሮትም ተጕዘው በራታማ ሰፈሩ።
ከሐጼሮትም ተጕዘው በሪትማ ሰፈሩ።
ከዚያም በኋላ ሕዝቡ ከሐጼሮት ተጓዙ፥ በፋራንም ምድረ በዳ ሰፈሩ።
ከኬብሮን-ሐታማም ተጉዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከሪትማም ተጉዘው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።