ከኬብሮን-ሐታማም ተጉዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከቂብሮት ሃታአባ ተነሥተው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከኪብሮት ሃትአዋ ተነሥተው በመጓዝ በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በአቤሮት ሰፈሩ።
ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።
እንግዲህ የጐመጀውን ሕዝብ በዚያ ቀብረውታልና የዚያ ስፍራ ስም ኬብሮን-ሐታማ ተብሎ ተጠራ።
ሕዝቡም ከኬብሮን-ሐታማ ወደ ሐጼሮት ተጓዙ በሐጼሮትም ተቀመጡ።
ከሐጼሮትም ተጉዘው በሪትማ ሰፈሩ።