የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ነህምያ 7:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የራማና የጌባዕ ሰዎች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የራማና የጌባዕ ሰዎች 621

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሐ​ራ​ማና የገ​ቢኣ ሰዎች ስድ​ስት መቶ ሃያ አንድ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የራማና የጌባ ሰዎች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።

ምዕራፉን ተመልከት



ነህምያ 7:30
6 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የራማና የጋባዕ ልጆች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።


የብንያምም ልጆች ከጋባዕ ጀምሮ በሚክማስ፥ ዓያ፥ ቤትኤልና በመንደሮችዋ፥


መዘምራኑም በኢየሩሳሌም ዙሪያ መንደሮች ሠርተው ነበርና ከቤትጌልገላም፥ ከጌባና ከዓዝሞት እርሻዎች ተሰበሰቡ።


የቂርያትይዓሪም፥ የከፊራና የብኤሮት ሰዎች፥ ሰባት መቶ አርባ ሦስት።


የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።