ባለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።
ባለማመናቸውም ምክንያት ብዙ ታምራትን በዚያ አላደረገም።
ባለማመናቸውም ኢየሱስ በዚያ ብዙ ተአምር አላደረገም።
በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።
ተሰናከሉበትም። ኢየሱስ ግን “ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ቤቱ በስተቀር ሳይከበር አይቀርም፤” አላቸው።
በዚያ ዘመን የአራተኛው ክፍል ገዢ የነበረው ሄሮድስ የኢየሱስን ዝና ሰማ፤
መልካም፤ እነርሱ ከአለማመን የተነሣ ተሰበሩ፤ አንተ ግን ከእምነት የተነሣ ቆመሃል። ፍራ እንጂ የትዕቢትን ነገር አታስብ።