እነርሱም የተናገራቸውን ነገር አላስተዋሉም።
እነርሱ ግን የተናገራቸው ነገር አልገባቸውም።
እነርሱ ግን እርሱ የተናገረውን አላስተዋሉም።
እነርሱ ግን የነገራቸውን ቃል አላስተዋሉም።
እነርሱ ግን የሚላቸው አልገባቸውም፤ እንዳይጠይቁትም ፈሩ።
እነርሱም ከዚህ ነገር ምንም አላስተዋሉም፤ ይህም ንግግር ተሰውሮባቸው ነበር፤ የተናገረውንም አላወቁም።
እነርሱ ግን ይህን ነገር አላስተዋሉም፤ እንዳይገባቸውም ተሰውሮባቸው ነበር፤ ስለዚህም ነገር እርሱን ለመጠየቅ ፈሩ።