ብርሃንም በጨለማ ይበራል፤ ጨለማም አላሸነፈውም።
ብርሃንም በጨለማ ያበራል፤ ጨለማውም አላሸነፈውም።
ብርሃን በጨለማ ያበራል፤ ጨለማም ብርሃንን አያሸንፈውም።
ብርሃንም በጨለማ ያበራል፤ ጨለማም አላገኘውም።
ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።
“እናንት አላዋቂዎች፥ እስከ መቼ አላዋቂነት ትወድዳላችሁ? ፌዘኞችም ፌዝን ይፈቅዳሉ? ሞኞችም እውቀትን ይጠላሉ?
መብራትን አብርተው በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል እንጂ ከዕንቅብ በታች አያኖሩትም፤ በቤትም ላሉት ሁሉ ያበራል።
በዓለም ነበረ፤ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፤ ዓለም ግን አላወቀውም።
እግዚአብሔርን ለማወቅ ስላልፈለጉ እግዚአብሔር ተገቢ ያልሆነውን ነገር እንዲያደርጉ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤
ፍጥረታዊ ሰው ግን የእግዚአብሔርን መንፈስ ነገር አይቀበለውም፤ ይህ ለእርሱ ሞኝነት ነው፥ ምክንያቱም በመንፈስ የሚመረመር ነውና፥ ሊያውቀው አይችልም።