የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ዘፍጥረት 23:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኤፍሮንም ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፦

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኤፍሮንም ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፤

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዔፍሮንም አብርሃምን እንዲህ ሲል መለሰለት፦

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኤፍ​ሮ​ንም ለአ​ብ​ር​ሃም እን​ዲህ ሲል መለ​ሰ​ለት፥ “አይ​ሆ​ንም፤ ጌታዬ ሆይ፥ እኔን ስማኝ፤

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኤፍሮን፥ ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፦

ምዕራፉን ተመልከት



ዘፍጥረት 23:14
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የአገሩ ሰዎችም እየሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ፦ “ፈቃድህ ከሆነ፥ አድምጠኝ፤ የእርሻውን ዋጋ እሰጥሃለሁ፥ አንተም ከእኔ ተቀበለኝና የሚስቴን አስክሬን እዚያ ወስጄ ልቅበር” አለው።


“ጌታዬ ሆይ፥ እኔን ስማኝ፥ የአራት መቶ ሰቅል ዋጋ መሬት በእኔና በአንተ መካከል ምንድነው? እንግዲህ ሬሳህን ቅበር።”