የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ባሮክ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አሁንም ሕዝብህን ከግብጽ ምድር በብርቱ እጅ፥ በተአምራትና በድንቅ ነገሮች፥ በታላቅ ኃይልና በተዘረጋ ክንድ ያወጣህ፥ እስከ ዛሬም ድረስ ያለ ስምን ያደረግህ የእስራኤል አምላክ ጌታ ሆይ፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“አሁ​ንም በጸ​ናች እጅ፥ በተ​አ​ም​ርና በድ​ንቅ ሥራ፤ በታ​ላቅ ኀይ​ልና በተ​ዘ​ጋ​ጀች ክንድ ሕዝ​ብ​ህን ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጣህ፥ ዛሬም እንደ ሆነው ለራ​ስህ ታላቅ ስምን ያደ​ረ​ግህ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ሆይ!

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ባሮክ 2:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች