የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ባሮክ 1:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አልታዘዝነውም፥ የጌታ የአምላካችንን ድምጽ አልሰማንም፥ በፊታችን ባስቀመጣቸው በጌታ ትእዛዞች መሠረት አልሄድንምና፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አል​ታ​ዘ​ዝ​ነ​ው​ምና የአ​ም​ላ​ካ​ችን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል አል​ሰ​ማ​ን​ምና፤ በሰ​ጠን በአ​ም​ላ​ካ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ አል​ሄ​ድ​ን​ምና፤

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ባሮክ 1:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች