የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




1 ቆሮንቶስ 11:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሴት ከወንድ ናት እንጂ ወንድ ከሴት አይደለምና።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ምክንያቱም ሴት ከወንድ ተገኘች እንጂ ወንድ ከሴት አልተገኘም።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሴት ከወንድ ተገኘች እንጂ ወንድ ከሴት አልተገኘም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሴት ከወ​ንድ ተገ​ኝ​ታ​ለ​ችና፤ ወንድ ግን ከሴት የተ​ገኘ አይ​ደ​ለም።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሴት ከወንድ ናት እንጂ ወንድ ከሴት አይደለምና።

ምዕራፉን ተመልከት



1 ቆሮንቶስ 11:8
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አዳም ቀድሞ ተፈጥሮአልና፤ በኋላም ሔዋን ተፈጠረች።