የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 12:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕፃናትን የሚገድሉ ምሕረት የለሾች፥ በበዓላት ላይ የሰውን ስጋና ደም፥ የሆድ ዕቃውንም የሚበሉ ሰው በላዎች፥ የምሥጢራዊ ወንድማማችነት ምልምሎች፥

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያለ​ር​ኅ​ራ​ኄም ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ስለ​መ​ግ​ደ​ላ​ቸው፥ የሰ​ዎ​ችን ሆድ ዕቃና ሥጋ​ቸ​ውን ለመ​ብ​ላት፥ ደማ​ቸ​ው​ንም ለመ​ጠ​ጣት ስለ መፍ​ቀ​ዳ​ቸው ጠል​ተ​ኻ​ቸ​ዋል። የጌ​ት​ነ​ት​ህን ምሥ​ጢ​ራት ማወቅ ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ርቋ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 12:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች