የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 39:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለቅጣት የተፈጠሩ ነፍሳት አሉ፤ በተቆጣም ጊዜ በመቅሰፍትነት ይልካቸዋል፤ በጥፋት ቀን ኃያልነታቸውን ያሳያሉ፤ የፈጣሪያቸውንም ቁጣ ያበርዳሉ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለበ​ቀል የተ​ፈ​ጠ​ረች መን​ፈስ አለች፤ በጥ​ፋ​ታ​ቸው መቅ​ሠ​ፍ​ታ​ቸ​ውን ያበ​ዟ​ታል፤ በዘ​መ​ና​ቸው ኀይ​ላ​ቸው ይደ​ክ​ማል፤ የፈ​ጣ​ሪ​ያ​ቸው መቅ​ሠ​ፍ​ትም ይመ​ጣ​ባ​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 39:28
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች