በእርሱ ትእዛዝ የፈቀደው ሁሉ ይፈጸማል፤ ማዳን ከፈለገ የሚገታው የለም።
በትእዛዙም ሁሉ የተወደደ ነው፤ መድኀኒትነቱንም የሚያጐድል የለም።