የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሠራዊቱን ሽንፈትና የይሁዳ ሠራዊትን ድፍረት ባየ ጊዜ፥ እንዲሁም የይሁዳ ወታደሮች ለመኖር ወይም በጀግንነት ለመሞት ምን ያህል ዝግጁዎች መሆናቸውን ባየ ጊዜ ሊስያስ የባዕድ አገር ወታደሮችን ለመሰብሰብና ተጠናክሮ ወደ ይሁዳ አገር ተመልሶ ለመመጣት ወደ አንጾኪያ ሄደ።

ምዕራፉን ተመልከት



1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:35
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች