Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明

መጽሐፈ ጥበብ 18:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የጻ​ድ​ቃን ልጆ​ችን ይገ​ድሉ ዘንድ ባሰ​ቡና በመ​ከሩ ጊዜ፥ ለዘ​ለፋ ሊሆ​ን​ባ​ቸው አንዱ ሕፃን ተጥሎ ዳነ። በእ​ር​ሱም ብዙ​ዎች ልጆ​ቻ​ቸ​ው​ንና ማኅ​በ​ራ​ቸ​ውን ሁሉ ያለ ርኅ​ራኄ በብዙ ውኃ አጠ​ፋህ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 የቅዱሳኑ ልጆች የሆኑትን ሕፃናት ለመግደል እነርሱ እንደወሰኑ፥ ለአደጋ ከተጋለጡትም መሀል አንድ ልጅ ብቻ እንደተረፈው ሁሉ፥ አንተም ልጆቻቸውን በሙሉ ውሃው፥ ማዕበሉም እንዲያጠፋቸው አደረግህ።

参见章节 复制




መጽሐፈ ጥበብ 18:5
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告