本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ጥበብ 15:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በእርሱም ዘንድ ያለው ትጋት ይሠራና ይደክም ዘንድ ስላለውና ሕይወቱም ጥቂት ስለሆነ አይደለም። ወርቅና ብርን የሚሠሩ ሰዎችን ይፎካከራቸው ዘንድ ነው እንጂ፤ ናስ ሠሪዎችንም ይመስላቸው ዘንድ ነው እንጂ፥ የተዋረደውንም ሠርቶ ክብር ይሰጠዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ከዚህ ሁሉ በኋላም ስለ ሞቱ፥ ስለ ዕድሜው ማጠርም አይጨነቅም፤ ነገር ግን ከወርቅ ሠሪዎችና ክብር አቅላጮች ጋር ይፎካከራል፤ የነሐስ ሠራተኞችን ለመምሰል ይጥራል፤ አስመስሎ በመሥራቱም ይታበያል። 参见章节 |