16 ከሃሊነትህ የጽድቅ መጀመሪያ ነውና፥ ሁሉን መፍጠርህና መግዛትህ ሁሉን ይቅር እንድትል ያደርግሃል።
16 ኃያልነትህ አዳኝነትህ፥ ልዕልናህ ምሕረትህ ያጐናጽፋሉና፤