16 የሁለቱም ጸሎታቸው በእግዚአብሔር በገነነ ጌትነቱ ፊት ተሰማ።
16 በዚህ ጊዜ የሁለቱ ጸሎት በእግዚአብሔር ክቡር (ሕልውና) ፊት ተቀባይነትን አገኘ።