Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明

መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 እህ​ሉ​ንና መጀ​መ​ሪ​ያ​ውን ዐሥ​ራት ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለሚ​ያ​ገ​ለ​ግሉ ለአ​ሮን ልጆች እሰ​ጣ​ቸው ነበር፤ ሁለ​ተ​ኛ​ውን እጅ ዐሥ​ራት ግን እሸ​ጠው ነበር፤ ምጽ​ዋ​ቱ​ንም አው​ጣ​ጥቼ በየ​ዓ​መቱ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እሄድ ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነዚህን ለካህናቱ ለአሮን ልጆች በመሠዊያው ላይ እሰጥ ነበር። የወይን፥ የእህል፥ የወይራ፥ የሮማንና ሌሎችም ፍሬዎች አስራት በኢየሩሳሌም ለሚያገለግሉ ሌዋውያን እሰጥ ነበር። መሬት በማይታረስበት በሰባተኛው ዓመት ካልሆነ በቀር በየዓመቱ ሁለተኛውን አሥራት በጥሬ ገንዘብ ለውጬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄድና እከፍል ነበር።

参见章节 复制




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:7
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告