ቲቶ 2:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እንዲሁም ወጣት ወንዶች ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ጐልማሶችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲቈጣጠሩ ምከራቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 እንዲሁም ጐልማሶች ራሳቸውን በመቈጣጠር እንዲኖሩ ምከራቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። 参见章节 |