ቲቶ 2:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 አንተ ግን ከትክክለኛው ትምህርት ጋራ ተስማሚ የሆነውን አስተምር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 አንተ ግን ከእውነተኛ አስተምሮ ጋር የሚጣጣመውን ነገር አስተምር። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 አንተ ግን ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት አስተምር፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር። 参见章节 |