Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማሕልየ መሓልይ 7:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 እኔ የልጅ ወን​ድሜ ነኝ፥ የእ​ር​ሱም መመ​ለ​ሻው ወደ እኔ ነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ውዴ ሆይ፤ ና ወደ ገጠር እንሂድ፤ ወደ መንደርም ገብተን እንደር፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ውዴ ሆይ፥ ና፥ ወደ መስክ እንውጣ በመንደሮችም እንደር።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ውዴ ሆይ! ና፤ ከከተማ ወጥተን ወደ ገጠር እንሂድ፤ ሌሊቱን በዚያ እናሳልፍ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 እኔ የውዴ ነኝ፥ የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው።

参见章节 复制




ማሕልየ መሓልይ 7:11
7 交叉引用  

ከወደ ኋላ​ህም ሳቡህ፥ በሽ​ቱህ መዓ​ዛም እን​ሮ​ጣ​ለን፤ ንጉሡ ወደ እል​ፍኙ አገ​ባኝ፤ በአ​ንቺ ደስ ይለ​ኛል፥ ሐሤ​ትም እና​ደ​ር​ጋ​ለን፤ ከወ​ይን ጠጅ ይልቅ ጡቶ​ች​ሽን እን​ወ​ዳ​ለን፤ አን​ቺ​ንም መው​ደድ የተ​ገባ ነው።


ልጅ ወን​ድሜ የእኔ ነው፥ እኔም የእ​ርሱ ነኝ፤ በሱፍ አበ​ባ​ዎች መካ​ከ​ልም መን​ጋ​ውን ያሰ​ማ​ራል።


ሙሽ​ሪት ሆይ፥ ከሊ​ባ​ኖስ ነዪ፤ ከሊ​ባ​ኖስ ነዪ፤ ከሃ​ይ​ማ​ኖት ራስ ከሳ​ኔ​ርና ከኤ​ር​ሞን ራስ፥ ከአ​ን​በ​ሶች ጕድ​ጓድ፥ ከነ​ብ​ሮ​ችም ተራራ ተመ​ል​ከቺ።


ጕሮ​ሮ​ሽም ለልጅ ወን​ድሜ እየ​ጣ​ፈጠ እን​ደ​ሚ​ገባ፥ ለከ​ን​ፈ​ሮ​ችና ለም​ላሴ እን​ደ​ሚ​ስ​ማማ እንደ ማለ​ፊያ የወ​ይን ጠጅ ነው።


ልጅ ወን​ድሜ ሆይ፥ ና፥ ወደ መስክ እን​ውጣ፥ በመ​ን​ደ​ሮ​ችም እን​ደር።


跟着我们:

广告


广告