ማሕልየ መሓልይ 5:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ወንድሜ ነጭና ቀይ ነው፥ ከአእላፍ የተመረጠ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ውዴ ፍልቅልቅና ደመ ግቡ ነው፤ ከዐሥር ሺሖችም የሚልቅ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ውዴ ብሩህና ቀይ ነው፥ ከእልፍ የተመረጠ ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ውዴ እጅግ የተዋበና ጤነኛ ነው፤ ከዐሥር ሺህ ወንዶች መካከል እርሱን የሚመስለው የለም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ውዴ ነጭና ቀይ ነው፥ ከእልፍ የተመረጠ ነው። 参见章节 |