ማሕልየ መሓልይ 1:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ባለ ብር ጕብጕብ የሆነ የወርቅ ጠልሰም ያድርጉልሽ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እኛም ባለብር ፈርጥ፣ የወርቅ ጕትቻ እናሠራልሻለን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ባለ ብር ጉብጉብ የሆነ የወርቅ ጠልሰም እናደርግልሻለን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እኛ ግን የብር ፈርጥ ያለው የወርቅ ጌጥ እናሠራልሻለን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ባለ ብር ጕብጕብ የሆነ የወርቅ ጠልሰም እናደርግልሻለን። 参见章节 |